ከእስራኤል ቀጣናዊ ትብብር ሚኒስቴር የስራ ኃላፊዎች ጋር ውይይት ተካሄደረ፣
ክቡር አምባሳደር ተስፋዬ ይታይህ በእስራኤል ቀጠናዊ ትብብር ሚኒስቴር ዳይሬክተር ጄኔራል ከሆኑት Mr.Gilad Shadmon እና ሌሎች የስራ ኃላፊዎችን ካካተተ ቡድን ጋር ሚያዝያ 3 ቀን 2016 ዓ.ም. በኢምባሲው ጽ/ቤት ውይይት አካሂደዋል፡፡ በውይይቱ…
ክቡር አምባሳደር ተስፋዬ ይታይህ በእስራኤል ቀጠናዊ ትብብር ሚኒስቴር ዳይሬክተር ጄኔራል ከሆኑት Mr.Gilad Shadmon እና ሌሎች የስራ ኃላፊዎችን ካካተተ ቡድን ጋር ሚያዝያ 3 ቀን 2016 ዓ.ም. በኢምባሲው ጽ/ቤት ውይይት አካሂደዋል፡፡ በውይይቱ…
በእስራኤል 11ኛውን ዓለም አቀፍ የፎቶግራፍ ቀንን ምክንያት በማድረግ መጋቢት 23 ቀን 2016 ዓ.ም. በቴል-አቪቭ በተዘጋጀው የፎቶ አውደ ርዕይ ላይ ተሳትፎ ተደርጓል፡፡ በዝግጅቱ ላይ ክቡር አምባሳደር ተስፋዬ ይታይህ ባደረጉት ንግግር የኢትዮጵያ…
ክቡር አምባሳደር ተስፋዬ ይታይህ በእስራኤል አገር ከሚገኙ ከተለያዩ ማህበራትና አደረጃጀቶች የተውጣጡ ተወካዮች እንዲሁም ታዋቂና ተጽዕኖ ፈጣሪ ኢትዮጵውያንና ቤተ-እስራኤላውያን ጋር በወቅታዊ የአገራችንና አካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ መጋቢት 13 ቀን 2016 ዓ.ም በኤምባሲው…
በእስራኤል የኢትዮጵያ ኢምባሲ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ለ113ኛ እንዲሁም በሃገራችን ለ48ኛ ጊዜ የሚከበረውን ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀን/ማርች 8 “ሴቶችን እናብቃ፣ ልማትና ሰላምን እናረጋግጥ ” በሚለው መሪ ቃል ከኢምባሲው ባልደረቦች ጋር ተከበረ::…
በቴል-አቪቭ የኢትዮጵያ ኢምባሲ 128ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ ቀን “አድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል” በሚል መሪ ቃል የካቲት 21 ቀን 2016 ዓ.ም. በቴል-አቪቭ ሬይኔሳንስ ሆቴል አክብሯል፡፡ በአከባበር ስነ-ስርዓቱ ላይ ክቡር አምባሳደር ተስፋዬ…