የኢትዮጵያ ቀን በእስራኤል ተከበረ!
በእስራኤል የኢትዮጵያ ቀን ዛሬ ሕዳር 30 ቀን 2015 ዓ.ም “ሕብረ ብሔራዊ አንድነት ለዘላቂ ሠላም” በሚለው መሪ ቃል ተከብሯል። በበዓሉ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ የቤተ-እስራኤላዊያን ማሕበረሰብ አባላት፣ በእስራኤል የኢትዮጵያ ባሕላዊ ምግብ ቤት…
በእስራኤል የኢትዮጵያ ቀን ዛሬ ሕዳር 30 ቀን 2015 ዓ.ም “ሕብረ ብሔራዊ አንድነት ለዘላቂ ሠላም” በሚለው መሪ ቃል ተከብሯል። በበዓሉ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ የቤተ-እስራኤላዊያን ማሕበረሰብ አባላት፣ በእስራኤል የኢትዮጵያ ባሕላዊ ምግብ ቤት…
ኢምባሲያችን በእስራኤልና በኢትዮጵያ መካከል የቅባት እህሎች ንግድ ግንኙነት ለማጠናከር እንዲሁም አገራችን በእስራኤል ያለውን የሰሊጥ ገበያ እድል የበለጠ ለማስፋት በሚደረገው እንቅስቃሴ የንግድ ምክክር በዛሬው ዕለት ያካሄደ ሲሆን፤ ከኢትዮጵያ ጥራጥሬ፣ ቅባት እህሎች…
በኢንቨስትመንት መስክ ከተሠማሩት የእስራኤል ኩባንያዎች አንዱ የሆነው ሜትሬሊ የተባለው ኩባንያ በተለያዩ የአፍሪካ አገራት እያደረገ ያለውን ዘርፈ ብዙ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ በተለይም በኢንቨስትመንት እንዲሁም የበጎ አድራጎት ሥራዎችን፣ በአፍሪካ እና በእስራኤል መካከል ያለውን…
የእስራኤል እና የደቡብ ኮርያ 60ኛ ዓመት ወዳጅነት በማስመልከት በዓለምአቀፍ ወጣቶች ፌዴሬሽን (IYF) በተዘጋጀው የአምባሳደሮች መርሃ-ግብር በእስራኤል የሚገኙ የተለያዩ አገሮች የሚስዮን መሪዎችና ዲፕሎማቶች ተሳትፈዋል። በዚህ መድረክ በክብር እንግድነት የተጋበዙት በእስራኤል የኢትዮጵያ…
በእስራኤል ለኢትዮጵያ ወዳጆች ለአገራችን የሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረግ የሚያግዝ መርሃ-ግብር በቴልአቪቭ ከተማ በሚገኘው “ቤቴ” በሚባለው የባህል ማዕከል ተዘጋጅቷል። በዝግጅቱ ክቡር አምባሳደር ረታ ዓለሙ ታዳሚዎችን እንኳን ደህና መጣችሁ በማለት የአገራችን ወቅታዊ ሁኔታ…