Category: News

በእስራኤል አገር ከሚኖሩ ከተለያዩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልድ ኢትዮጵውያን ማህበረሰብ ተወካዮች ጋር በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ላይ ውይይት ተካሄደ፣

ክቡር አምባሳደር ተስፋዬ ይታይህ በእስራኤል አገር ከሚገኙ ከተለያዩ ማህበራትና አደረጃጀቶች የተውጣጡ ተወካዮች እንዲሁም ታዋቂና ተጽዕኖ ፈጣሪ ኢትዮጵውያንና ቤተ-እስራኤላውያን ጋር በወቅታዊ የአገራችንና አካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ መጋቢት 13 ቀን 2016 ዓ.ም በኤምባሲው…

ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከ10 ሺህ የአሜሪካ ዶላር በላይ ድጋፍ ተደረገ፤

ታህሳስ 11 ቀን 2016 ዓ.ም. በቴል-አቪቭ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኢምባሲ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በተካሄደ የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ላይ የሚሲዮኑ ባልደረቦች ለግድቡ ግንባታ የሚውል ከአስር ሺህ የአሜሪካ ዶላር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ በዚህ…

18ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በቴል-አቪቭ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኢምባሲ ተከበረ፤

ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን “ብዝኃነትና እኩልነት ለሀገራዊ አንድነት“ በሚል መሪ ቃል ህዳር 28 ቀን 2016 ዓ.ም. በኢምባሲው ጽ/ቤት ተከበሯል፡፡ በአከባበር ስነ-ስርዓቱ ላይ በእስራኤል ክቡር የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ልዩ…

Disclaimer: The official text of the Embassy Website is the English language version. Any discrepancies or differences created in translations are not binding and have no legal effect for compliance or enforcement purposes.

X
Twitter
Facebook
YouTube
Instagram