ራቢን የህክምና ማዕከል ቡድን ወደ አገራችን በመሄድ የህክምና ድጋፍ እንደሚሰጡ አስታወቁ፤
በእስራኤል የBeilinson Hospital ራቢን የህክምና ማዕከል የሕክምና ቡድን አባላት በኢምባሲያችን ተገኝተው ከክቡር አምባሳደር ተስፋዬ ይታይህ ጋር ውይይት አካሂደዋል፡፡ የሕክምና ቡድኑ እ.ኤ.አ ጁላይ 23 ቀን 2023 ጀምሮ ወደአገራችን በመሄድ ለአንድ ሳምንት…
Embassy of Ethiopia
በእስራኤል የBeilinson Hospital ራቢን የህክምና ማዕከል የሕክምና ቡድን አባላት በኢምባሲያችን ተገኝተው ከክቡር አምባሳደር ተስፋዬ ይታይህ ጋር ውይይት አካሂደዋል፡፡ የሕክምና ቡድኑ እ.ኤ.አ ጁላይ 23 ቀን 2023 ጀምሮ ወደአገራችን በመሄድ ለአንድ ሳምንት…
ከቡር አምባሳደር ተስፋዬ ይታይህ በእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ምክትል ዳይሬክተር ጄኔራል እና የአፍሪካ ጉዳዮች ዲቪዥን ኃላፊ አምባሳደር ሻሮን ባር-ሊ ጋር በጽ/ቤታቸው ተገኝተው ውይይት አካሄደዋል፡፡ በውይይታቸው በሁለትዮሽ ግንኙነት እና የባለብዙ ወገን…
ክቡር አምባሳደር ተስፋዬ ይታይህ በእስራኤል ፓርላማ (ክኔሴት) አባል ከሆኑት አቶ ሞሼ ሰለሞን ጋር ሐምሌ 11 ቀን 2015 ዓ.ም በፓርላማው ጽ/ቤት በመገኘት ውይይት አካሂደዋል። በውይይቱ ወቅት ክቡር አምባሳደር ተስፋዬ ይታይህ ኢትዮጵያ…
ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ከኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት የተውጣጣ የልዑካን ቡድን በእስራኤል ከሚኖሩ-ቤተ እስራኤላዊያን ኮሚኒቲዎች፣ መሪዎችና ተወካዮች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና የሀይማኖት አባቶች ጋር በሀምሌ 2 ቀን 2015 ዓ/ም ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይት ወቅት ተሳታፊዎች…
በእስራኤል የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና Tal Aviation በጋራ በመሆን የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሥራ እንቅስቃሴ እንዲሁም የአገራችንን ቱሪዝም ሃብቶችን በእስራኤል ለሚገኙ የቱር ኦፕሬተሮች ለማስተዋወቅ የሚያስችል መድረክ ተዘጋጅቷል። በዚህ መድረክ ክቡር አምባሳደር…
Disclaimer: The official text of the Embassy Website is the English language version. Any discrepancies or differences created in translations are not binding and have no legal effect for compliance or enforcement purposes.