Month: June 2024

በእስራኤል የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ቤተ-እስራኤላውያን በአገራችን ልማት፣የገጽታ ግንባታ እና የአድቮኬሲ ስራ ላበረከቱት አስተዋፅኦ የምስጋና እና የእውቅና መርሀ ግብር ተካሄደ

በቴል-አቪቭ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኢምባሲ በአገራችን የልማት፣የገጽታ ግንባታ እና የአድቮኬሲ ስራ አስተዋፅኦ ላበረከቱት ኢትዮጵያውያን እና ቤተ-እስራኤላውያን የምስጋና እና የእውቅና መርሀ ግብር ትናንት ሰኔ 12 ቀን 2016 ዓ.ም ተካሄደ። ክቡር አምባሳደር ተስፋዬ ይታይህ…

Disclaimer: The official text of the Embassy Website is the English language version. Any discrepancies or differences created in translations are not binding and have no legal effect for compliance or enforcement purposes.

X
Twitter
Facebook
YouTube
Instagram